No media source currently available
የዩጋንዳውን ፕሬዚዳንት ዮዌሪ መሴቬኒን "ፌስ ቡክ ላይ ሰድበዋል" በሚል ባለፈው ወር ታስረው የነበሩት የዩኒቨርሲቲ ተመራማሪ ዶክተር ስቴላ ኛንዚ ዛሬ በዋስ ተለቅቀዋል፡፡