No media source currently available
ዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዘዳንት ዶናልድ ትራምፕ የፌዴራል ምርመራ ቢሮ /ኤፍቢአይ/ ዳይሬክተሩን ጄምስ ኮሜይን ለማባረር የወሰኑት በራሣቸው ቃላት "መሥራቤቱን በተሳካ ሁኔታ ለመምራት ባለመቻላቸው" እንደሆነ ተናግረዋል፡፡