በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“እስር ቤት ውስጥ ሞተ ተብሎ አስክሬን ተሰጠን” - የሟች እናት


“እስር ቤት ውስጥ ሞተ ተብሎ አስክሬን ተሰጠን” - የሟች እናት
please wait

No media source currently available

0:00 0:13:13 0:00

ዘነበ ጫቅሌ ዩሃንስ የተባለ የሁለት ልጆች አባትና የ32 ዓመት ወጣት ዳንሻ ከብት ገበያ ውስጥ ከብት በመነገድ ላይ እያለ መጋቢት 23 ቀን 2009 ዓ.ም በፖሊሶች ተይዞ ከተወሰደ ከሁለት ሳምንት በኋላ በእስር ቤት መሞቱን ቤተሰቡና በቅርብ የሚያውቁት ለአሜሪካ ድምጽ ሬድዮ ገልጸዋል።

XS
SM
MD
LG