No media source currently available
በነጆ ከተማ የ11ኛ ክፍል የመሰናዶ ትምሕርቱን በመከታተል ላይ እያለ የሠራው ባለ አራት ጎማ መኪና በሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ተመዝግቦ የፈጠራ ባለቤትነት መብት እንደተሰጠው ይናገራል።