No media source currently available
ደቡብ አፍሪካ ውስጥ እየተካሄደ ያለው የዓለም ምጣኔ ኃብት ጉባዔ በድርቅና ተያያዥ የረሀብ ሁኔታዎች ምክንያት በአፍሪካ አህጉር ላይ የደቀኑትን ፈተና እየመረመረ ነው።