በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጋዜጠኞችን በማሰር ኢትዮጵያ በዓለም አምስተኛ ነች


ጋዜጠኞችን በማሰር ኢትዮጵያ በዓለም አምስተኛ ነች
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:54 0:00

የዓለም የፕሬስ ነጻነት ባለፈው የአውሮፓውያን 2016 ዓመተ ምህረት በአስራ ሦስት ዓመታት ውስጥ ባልታየ ደረጃ አሽቆልቁሉዋል ሲል ጽህፈት ቤቱ ዩናይትድ ስቴትስ የሆነው የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ድርጅት ዛሬ ይፋ ባደረገው ዓመታዊ ሪፖርት አስታውቋል።

XS
SM
MD
LG