No media source currently available
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በጦርነት በታመሰችው የመን ቸነፈር አፋፍ ላይ ለሚገኘው በብዙ ሚሊዮንች የሚቆጠር ሕዝብ ነፍስ አድን ዕርዳታ የሚውል ሁለት ነጥብ አንድ ቢሊዮን ዶላር ለጋሾች እንዲያዋጡ ተማፅነዋል።