No media source currently available
በትግራይ ክልል በሰውና በእንስሳት ያጋጠመ ድርቅ እንደሌለና ለመጭው ክረምት ዝግጅት እየተከናወኑ እንደሚገኙ የክልሉ የእርሻና የገጠር ልማት ቢሮ አሳውቋል፡፡