No media source currently available
የኢጣልያ መንግሥትና ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያኗ በጋራ በመሆን፣ አፍሪካውያን ስደተኞች ወደ ሀገሪቱ የሚገቡበትን መንገድ የሚያመቻች አዲስ ዘዴ ለመፍጠር እየተሰባሰቡ ናቸው።