በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“የሕክምና ከተማ” የሕክምና ማዕከል በአዲስ አበባ ሊገነባ ነው


“የሕክምና ከተማ” የሕክምና ማዕከል በአዲስ አበባ ሊገነባ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:12 0:00

በኢትዮ - አሜሪካን ዶክተርስ ሜዲካል ሲቲ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር በ2 ነጥብ 4 ቢሊዮን ብር ወጭ ለሚገነባው ሆስፒታል ጠ/ሚኒስቴር ኃይለማርያም ደሳለኝ የመሠረት ድንጋይ አኖሩ፡፡

XS
SM
MD
LG