No media source currently available
በኢትዮ - አሜሪካን ዶክተርስ ሜዲካል ሲቲ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር በ2 ነጥብ 4 ቢሊዮን ብር ወጭ ለሚገነባው ሆስፒታል ጠ/ሚኒስቴር ኃይለማርያም ደሳለኝ የመሠረት ድንጋይ አኖሩ፡፡