No media source currently available
ከሰኔ 2008 ዓ.ም. እስከ መስከረም መጨረሻ 2009 ዓ.ም. በነበሩት ወራት በኦሮሚያ፣ በአማራና በደቡብ ብሄር ብሄረሰቦች እና ሕዝቦች ክልሎች ተፈጥረዋል ባላቸው ሁከትና ብጥብጥ «የስድሥት መቶ ስድሣ ዘጠኝ ሰዎች ሕይወት ጠፍቷል» ሲል የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን አስታውቋል፡፡