በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ሪፖርት


የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ሪፖርት
please wait

No media source currently available

0:00 0:10:36 0:00

ከሰኔ 2008 ዓ.ም. እስከ መስከረም መጨረሻ 2009 ዓ.ም. በነበሩት ወራት በኦሮሚያ፣ በአማራና በደቡብ ብሄር ብሄረሰቦች እና ሕዝቦች ክልሎች ተፈጥረዋል ባላቸው ሁከትና ብጥብጥ «የስድሥት መቶ ስድሣ ዘጠኝ ሰዎች ሕይወት ጠፍቷል» ሲል የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን አስታውቋል፡፡

XS
SM
MD
LG