No media source currently available
ድርቅን ተከትሎ በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል የተከሰተው የአጣዳፊ ተቅማጥና ትውከት በሽታ ስርጭት በሰባ ከመቶ መቀነሱን የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡