No media source currently available
ዓቃቤ ሕግ በእነ አቶ በቀለ ገርባ ላይ ያቀረበውን የድምፅ ከምስል ማስረጃ የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ዛሬም እንዳልተረጎመው አስታወቀ። አቶ በቀለ ገርባ ከዚህ በኋላ በኃይል ተገድጄ ካልሆነ ችሎት አልቀርብም አሉ።