No media source currently available
በቂሊንጥ ማረሚያ ቤት ቃጠሎ ተከሰው የሚገኙ እስረኛ ተከሳሾች "እኛ በምስክርነት ልንቆጠር ሲገባ ድርጊቱ ፈፅማችኋል ተብለን መከሰሳችን ይሳዝናል" በማለት ድርጊቱን አለመፈፀማቸውን ገልፀው የእምነት ክሀደት ቃላቸውን ለፍርድ ቤት መስጠታቸውን ጠበቆቻቸው ተናግረዋል።