No media source currently available
ሶማሊያ ውስጥ የተከሰተው ከባድ ድርቅ ቁጥሩ ወደ ግማሽ ሚሊዮን የሚጠጋ ሰው አፈናቅሏል በራስገዟ ፑንትላንድ አርብቶ አደር ማኅበረሰቦች ከብቶቻቸው በዛት በመሞታቸው ወደ አቅራቢያ ከተሞች ተሰድደዋል።