No media source currently available
በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል የተከሰተውን ድርቅ ለመቋቋምና ለተረጂዎች ለመድረስ በክልሉና በፌደራል መንግሥታት እንደዚሁም ዓለምአቀፍ አጋሮች የተለያዩ ሥራዎች እየተሠሩ መሆኑን የክልሉ ፕሬዚዳንት አብዲ ሙሃመድ ኡማር አስታወቁ፡፡