No media source currently available
የኢትዮጵያና የሱዳን መሪዎች የአንዱ ሀገር ፀጥታና ደሕንነት የሌላውም እንደሆነና የማይነጣጠል ጥቅም እንዳላቸው አስታወቁ፡፡