No media source currently available
ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ /ሰመጉ/ በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ አስገዳጅ ድንጋጌዎች ምክንያት አንዳንድ ሥራዎቹን ለጊዜው ለማቋረጥ መገደዱን ይፋ አደረገ፡፡