በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ ጦር ኤል ቡርን ለቅቆ ወጣ


የኢትዮጵያ ጦር ኤል ቡርን ለቅቆ ወጣ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:28 0:00

ማዕከላዊ ሶማሊያ ውስጥ ቁልፍ የሚባል ወታደራዊ መደብ ይዞ የቆየው የኢትዮጵያ ጦር ያለአንዳች የቅድሚያ ማስታወሻ አካባቢውን ጥሎ መውጣቱን የኤል ቡር ከተማ ነዋሪዎችና የከተማዪቱ አስተዳዳሪ ለቪኦኤ ገልፀዋል፡፡ የኢትዮጵያ ጦር ኤል ቡርን ለቅቆ መውጣትን ተከትሎ በከባድ የታጠቁ የአማፂው ቡድን አል ሻባብ ተዋጊዎች ያለ አንዳች መሰናክል ዛሬ ማለዳ ላይ ከተማዪቱን መቆጣጠራቸው ተነግሯል፡፡

XS
SM
MD
LG