በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዋልድባ ገዳም ተቆርቋሪ አባት ታሠሩ ሲል “ዋልድባን እናድን” የተባለ ስብስብ አስታወቀ


የዋልድባ ገዳም ተቆርቋሪ አባት ታሠሩ ሲል “ዋልድባን እናድን” የተባለ ስብስብ አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:15:11 0:00

የኢትዮጵያ መንግሥት ዋልድባ ገዳም አካባቢ የስኳር ፋብሪካ ለማቋቋም ማቀዱ፣ ዕቅዱ ግን በተለይ በገዳሙ መነኮሳት እንዳልተደገፈ፣ ያንንም ተከትሎ በውጭ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን በተለያዩ ሰልፎች ተቃውሟቸውን እንዳሰሙ ይታወቃል።

XS
SM
MD
LG