No media source currently available
በኢትዮጵያ ከዚህ ቀደም ታውጆ የነበረውና ለስድስት ወራት የዘለቀው የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ ለአራት ወራት ተራዝሟል። የመጀመሪያው ዐዋጅ ተግባራዊ መደረግ በጀመረበት የመጀመሪያ ወራት ታስረው የተፈቱ ሁለት ወጣቶችና የሕግ ባለሞያ አነጋግረናል።