No media source currently available
የኢትዮጵያው ገዥ ፓርቲ ኢህአዴግ አስቀድሞ ሃያ አንድ አሁን መድረክ ራሱን ካገለለ በኋላ የሚያካሂዱት ድርድር ጊዜ እና ዕድል የባከነበት ነው ሲሉ አንድ የቀድሞ የፓርላማ አባል ገለጡ፡፡