No media source currently available
በምስራቅ አፍሪካ ኢትዮጵያን ጨምሮ በርካታ ሀገሮችን በመጉዳት ላይ ያለውን ድርቅ “ድምጽ አልባው ቅስፈት” ሲሉ የዩናይትድ ስቴይትስ ኮንግረስ አባላት የምስክር ሰሚ ሸንጎ አስችለዋል።