No media source currently available
የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራት የኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግረስ አመራር አባላትን ጨምሮ፣ በሃያ ሁለት ተከሳሾችና በዓቃቤ ሕግ መካከል ባለው ክርክር ላይ ዛሬ ብይን ሳይሰጥ ቀረ፡፡