No media source currently available
ሱዳን፣ በኬሚካላዊ ጦር መሣሪያ ዕገዳ ድርጅት ውስጥ ወሳኝ ቁልፍ ሚና ተሰጣት፣ በአንዳንድ ተንታኞች ዘንድ ግን፣ የድርጅቱን ተዓማኒነት ጥያቄ ውስጥ የሚያስገባ ውሳኔ ነው በሚል ነቀፋ አስነስቷል።