No media source currently available
5ሺሕ ሰዎች የሚሳቱፉበት የ10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድር በርስ በርስ ጦርነት ውስጥ ባለቸው በደቡብ ሱዳን እንደሚካሄድ የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ አስታወቀ፡፡