No media source currently available
በኮልፌ ቀራኒዮ ክ/ከተማ በተለምዶ “ቆሼ” ተብሎ የሚጠራው የቆሻሻ ክምር በሰዎች ቤት ላይ ተደርምሶ የብዙዎችን ህይወት ማጥፋቱ ለብዙዎች መቁሰል እና ለቤተሰብ መበተን ምክንያት መሆኑ ይታወቃል፡፡