No media source currently available
በኮልፌ ቀራኒዮ “ቆሼ” ተብሎ በሚጠራው ሥፍራ በደረሰው አደጋ ምክንያት ጉዳት ያጋጠማቸውን ሰዎች የማቋቋሙ ሥራ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እንደሚፈፅመው የአስተዳደሩ የኮምዩኒኬሽን ጉዳዮች ፅ/ቤት ኃላፊ አስታወቁ፡፡