በ “ቆሼ” አደጋ የሞተው ሰው 72 ነው - ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ
- ቪኦኤ ዜና
በ “ቆሼ” አካባቢ ለደረሰው አደጋ ምክንያት የሆነው “በሥፍራው ላይ ውድቅዳቂና ቆሻሻ የሚለቅሙ ሰዎች እየሠረሠሩና እየቆፈሩ ክምሩን ስላናጉት ነው” ሲል የኢትዮጵያ የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ጉዳዮች ፅሕፈት ቤት ኃላፊ ሚኒስትርን ጠቅሶ የፈረንሣይ ወኪል - ኤኤፍፒ ያሠራጨው ዘገባና በቪኦኤ የተላለፈው ዜና “ትክክል አይደለም፤ እኔ እንዲህ አላልኩም” ሲሉ የፅሕፈት ቤቱ ኃላፊ ሚኒስትር ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ ለአሜሪካ ድምፅ ማምሻውን በሰጡት መግለጫ አስተባብለዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 28, 2023
የሳዑዲ መንግሥት ቍርጥ ምንዳ እና ማበረታቻ ለኢትዮጵያውያን
-
ማርች 27, 2023
የዳያስፖራ ድርጅቶች ለጠቅላይ ሚንስትሩ የጻፉት ግልጽ ደብዳቤ
-
ማርች 27, 2023
ሕይወቱን ለብዙኀ ሕይወት የሰጠ ዐቃቤ ፍጥረት
-
ማርች 23, 2023
ዘሪሁን አስፋው የስነ ጽሁፍ ሊቅ
-
ማርች 20, 2023
የራያ የማንነት ጥያቄ ምላሽ ያግኝ የሚል ሰላማዊ ሰልፍ ተካሄደ
-
ማርች 03, 2023
በዋስ እንዲለቀቁ የተወሰነላቸው ወንጌላዊ ቢኒያም ከእስር አልተፈቱም