በ “ቆሼ” አደጋ የሞተው ሰው 72 ነው - ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ
- ቪኦኤ ዜና
በ “ቆሼ” አካባቢ ለደረሰው አደጋ ምክንያት የሆነው “በሥፍራው ላይ ውድቅዳቂና ቆሻሻ የሚለቅሙ ሰዎች እየሠረሠሩና እየቆፈሩ ክምሩን ስላናጉት ነው” ሲል የኢትዮጵያ የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ጉዳዮች ፅሕፈት ቤት ኃላፊ ሚኒስትርን ጠቅሶ የፈረንሣይ ወኪል - ኤኤፍፒ ያሠራጨው ዘገባና በቪኦኤ የተላለፈው ዜና “ትክክል አይደለም፤ እኔ እንዲህ አላልኩም” ሲሉ የፅሕፈት ቤቱ ኃላፊ ሚኒስትር ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ ለአሜሪካ ድምፅ ማምሻውን በሰጡት መግለጫ አስተባብለዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
የባለ ሥልጣናት መፈታት ለደቡብ ሱዳን ውጥረት መርገብ ቁልፍ ጉዳይ ነው ተባለ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያ ፌደራል መንግሥት በዶ.ር ደብረ ጽዮን የሚመራው የህወሓት ቡድን ወቀሰ
-
ማርች 14, 2025
አይኤምኤፍ እና ኢትዮጵያ በዋጋ ግሽበት ትንበያ ተለያዩ
-
ማርች 13, 2025
የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሦስት አባላቱ መታሰራቸውን አስታወቀ
-
ማርች 12, 2025
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የፌደራል መንግሥቱን ጣልቃ ገብነት ጠየቀ
-
ማርች 12, 2025
በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ያገለገሉ 800 ሠራተኞች መታዳቸውን ገለጹ