በ “ቆሼ” አደጋ የሞተው ሰው 72 ነው - ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ
- ቪኦኤ ዜና
በ “ቆሼ” አካባቢ ለደረሰው አደጋ ምክንያት የሆነው “በሥፍራው ላይ ውድቅዳቂና ቆሻሻ የሚለቅሙ ሰዎች እየሠረሠሩና እየቆፈሩ ክምሩን ስላናጉት ነው” ሲል የኢትዮጵያ የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ጉዳዮች ፅሕፈት ቤት ኃላፊ ሚኒስትርን ጠቅሶ የፈረንሣይ ወኪል - ኤኤፍፒ ያሠራጨው ዘገባና በቪኦኤ የተላለፈው ዜና “ትክክል አይደለም፤ እኔ እንዲህ አላልኩም” ሲሉ የፅሕፈት ቤቱ ኃላፊ ሚኒስትር ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ ለአሜሪካ ድምፅ ማምሻውን በሰጡት መግለጫ አስተባብለዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 21, 2023
የአወዛጋቢዋ አውራ ጎዳና ወይም ቆርኬ ጥቃት አጠያያቂ እንደኾነ ነው
-
ኦገስት 26, 2023
በጋሞ ዞን በተፈጠረ ግጭት የሰው ህይወት ጠፋ
-
ኦገስት 23, 2023
በፕሪቶርያው ስምምነት ከእስር መፈታት ሲገባቸው ያልተፈቱ እስረኞች እንዳሉ ተገለጸ