በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዶ/ር መረራ የዋስ መብታቸው እንዲከበር ያቀረቡት ጥያቄ ውድቅ ተደረገ


ዶ/ር መረራ የዋስ መብታቸው እንዲከበር ያቀረቡት ጥያቄ ውድቅ ተደረገ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:45 0:00

የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 19ኛ ወንጀል ችሎት የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ሊቀመንበርና የመድረክ ምክትል ሊቀመንበር የሆኑት ዶ/ር መረራ ጉዲና የዋስ መብታቸው እንዲከበር ያቀረቡትን ጥያቄ ውድቅ አድርጓል፡፡ ፍርድ ቤቱ ወደ ቃሊቲ ማረሚያ ቤት እንዲዛወሩና የክሥ መቃወሚያ ካላቸውም እንዲያቀርቡ አዝዟል፡፡

XS
SM
MD
LG