No media source currently available
የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 19ኛ ወንጀል ችሎት የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ሊቀመንበርና የመድረክ ምክትል ሊቀመንበር የሆኑት ዶ/ር መረራ ጉዲና የዋስ መብታቸው እንዲከበር ያቀረቡትን ጥያቄ ውድቅ አድርጓል፡፡ ፍርድ ቤቱ ወደ ቃሊቲ ማረሚያ ቤት እንዲዛወሩና የክሥ መቃወሚያ ካላቸውም እንዲያቀርቡ አዝዟል፡፡