No media source currently available
የዩናይትድ ስቴትስ መንግሥት የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት በቅርቡ ይፋ ያደረገው የ2016 ዓ.ም. (እአአ) የዓለም ሀገሮች የሰብዓዊ መብቶች አያያዝ ሪፖርት በኢትዮጵያ ላይ ያተኮረው ክፍል "ሚዛናዊ አይደለም" ሲል የኢትዮጵያ መንግሥት ተችቷል፡፡