No media source currently available
በሰብዓዊ መብቶች አያያዝ ላይ የአሜሪካ መንግሥት ድምፁን የሚያሰማው ምንንም ለመንቀፍ ወይንም ለማሳነስ አይደለም ሲሉ በአዲስ አበባ የሚገኘው፣ የዩናይትድ ስቴትስ ኢምባሲ ቃል አቀባይ ተናገሩ፡፡