No media source currently available
በኢንተርኔት አምደኞቹ በነሶሊያና የፌደራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ሽመልስና በዓቃቤ ሕግ መካከል ባለው ክርክር ላይ ውሣኔ ለመስጠት መዝገቡን እንደገና ቀጠረ፡፡ በሁለተኛ ተከሳሽ ላይ ዓቃቤ ሕግ ያቀረበውን የይግባኝ አቤቱታ ግን ውድቅ አደረገው፡፡