በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የእሰጥ-አገባ ክርክር:- ኢትዮጵያ በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ውስጥና ቀጣይ አቅጣጫዎች


የኢትዮጵያ ካርታ
የኢትዮጵያ ካርታ

“የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ባይታወጅ ኖሮ የት ነው የሚቆመው አመጹ? የት ነው ጋብ የሚለው ነገር በጣም አጠያያቂ ነው የነበረው።” አቶ አታክልት አምባዬ። “የአስቸኳይ ጊዜውን አዋጁን ያወጁትም ሰዎች መፍትሔው እንፈልጋለን መፍትሔ አልተፈለገም። መፍትሔው ምንድ ነው? ችግሩ ምንድነው? የሚለው ነገር ላይ ውይይት አላየንም።” አቶ ፈቃደ ሸዋ ቀና።

ድሕረ-አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ኢትዮጵያ! .. የክርክሩን የመጀመሪያ ክፍል ከዚህ ያድምጡ።
please wait

No media source currently available

0:00 0:13:02 0:00
እሰጥ-አገባ:- ድሕረ-አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ኢትዮጵያ! .. ሁለተኛውን ክፍል ከዚህ ያድምጡ።
please wait

No media source currently available

0:00 0:11:06 0:00

በወቅታዊ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ጉዳዮች ላይ ያተኮረው ክርክር በአስቸኳይ ጊዜው አዋጅ ወቅት በመንግስት የተወሰዱ እርምጃዎች አንድምታ እና ድሕረ-አስቸኳይ ጊዜ የተለያዩ ቀጣይ ሁኔታዎች ይዳስሳል።

የክርክሩ ተሳታፊዎች፤ አቶ አታክልት አምባዬ፤ የፍኖተ-ሰሜን የአማርኛና የትግርኛ ወርሃዊ መጽሄት አሳታሚና የፍኖተ ትንሳኤ ሚዲያና አሳታሚ ድርጅት ባለቤት፤ ከአዲስ አበባ።

አቶ ፈቃደ ሸዋ ቀና በዩናይትድ ስቴትሱ ብሔራዊ የጤና ምርምር ተቋም በጥናት ሥራ የተሰማሩና በኢትዮጵያ የፖለቲካ ጉዳዮች በመጻፍ የሚታወቁ ናቸው።

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG