በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

እንደራሴዎች ትረምፕ ስለዓለምም እንዲያስቡ ይፈልጋሉ


እንደራሴዎች ትረምፕ ስለዓለምም እንዲያስቡ ይፈልጋሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:18 0:00

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ዛሬ ምሽት ላይ ለተወካዮች ምክር ቤቱ በሚያደርጉት ንግግር ላይ ሃገሪቱ ለረዥም ጊዜ ይዛው በቆየችው ዓለምአቀፍ ግዴታዎቿና ቃሎቿ ላይ ትኩረት እንዲያደርጉ እንደሚፈልጉ የሁለቱም ገዥ ፓርቲዎች አባላት የሆኑ እንደራሴዎች ተናግረዋል፡፡

XS
SM
MD
LG