No media source currently available
ሰማያዊ ፓርቲ አንዳንድ የአመራር አባላቱና ተራ አባላቱ አሁንም በሀገሪቱ የተለያዩ ክፍሎች በፀጥታ ኃይሎች እየታሰሩብኝ ናቸው ሲል አማረረ፡፡ ጥቂቶቹ ደግሞ በአሁኑ ጊዜ የደረሱበት አይታወቅም ብሏል፡፡