No media source currently available
በመጭዎቹ ስድስት ወራት ውስጥ “ከሃያ ሚሊዮን በላይ ቁጥር ያለው ሰው አፍሪካ ውስጥ ለበረታ ረሃብ ወይም ቸነፈር ይጋለጣል፤” - የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዥ ናቸው ይህንን ክፉ ዜና ሰሞኑን ይፋ ያደረጉት፡፡