No media source currently available
የዘንድሮው ድርቅ አፍሪካን በሙሉና በተለይ ደግሞ ምሥራቅ አፍሪካን ክፉኛ ማጥቃቱን የዩናይትድ ስቴትስ ዓለምአቀፍ ልማት ኤጀንሲ (ዩኤስኤአይዲ) የኢትዮጵያ ዳይሬክተር አስታውቀዋል፡፡