No media source currently available
ፌደራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ሕገ መንግሥቱንና ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን በኃይል ለማስወገድ ሙከራ አድርገዋል በሚልና ከአስቸኳይ ጊዜ ዓዋጁ ርምጃዎች ጋራ የተያያዙ ግዴታዎችን በመተላለፍ ወንጀል በዶ/ር መረራ ጉዲና ላይ ክስ መሠረተ። ከእርሳቸው ጋርም በዶ/ር ብርሃኑ ነጋና በጀዋር መሐመድ ላይም ተመሣሣይ ክስ መሥርቷል።