በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ፣ ጃዋር መሐመድና ሌሎች ተከሰሱ


ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ፣ ጃዋር መሐመድና ሌሎች ተከሰሱ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:40 0:00

ፌደራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ሕገ መንግሥቱንና ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን በኃይል ለማስወገድ ሙከራ አድርገዋል በሚልና ከአስቸኳይ ጊዜ ዓዋጁ ርምጃዎች ጋራ የተያያዙ ግዴታዎችን በመተላለፍ ወንጀል በዶ/ር መረራ ጉዲና ላይ ክስ መሠረተ። ከእርሳቸው ጋርም በዶ/ር ብርሃኑ ነጋና በጀዋር መሐመድ ላይም ተመሣሣይ ክስ መሥርቷል።

XS
SM
MD
LG