በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"የሰብዓዊ መብት በአፍሪካ አደጋ ላይ ወድቋል"- አምነስቲ ኢንተርናሽናል


"የሰብዓዊ መብት በአፍሪካ አደጋ ላይ ወድቋል"- አምነስቲ ኢንተርናሽናል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:54 0:00

ዓለም አለም አቀፉ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅት በዓለም ደረጃ የሚሰማው መርዛማና ከፋፋይ ልፈፋ እንዲሁም በሰዎች ላይ የሚፈጸሙ የጭቃኔ ተግባሮች የሚያሳዩት ቸልተኝነት ሊያስከትሉ ስለሚችሉት አደጋ ያስጠነቅቃል። አምነስቲ ኢንተርናሽናል የተባለው ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ድርጅት ስለ አፍሪካ ባወጣው ዘገባ ደግሞ አፍሪካ ውስጥ በሚካሄዱ ግጭቶች፣ በፍጹማዊ አገዛዝ መበራከትና በፖለቲካዊ ውጥረት ምክንያት የሰብአዊ መብት ይዘት አደጋ ላይ መውደቁን አስገንዝቧል።

XS
SM
MD
LG