"የሰብዓዊ መብት በአፍሪካ አደጋ ላይ ወድቋል"- አምነስቲ ኢንተርናሽናል
- አዳነች ፍሰሀየ
ዓለም አለም አቀፉ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅት በዓለም ደረጃ የሚሰማው መርዛማና ከፋፋይ ልፈፋ እንዲሁም በሰዎች ላይ የሚፈጸሙ የጭቃኔ ተግባሮች የሚያሳዩት ቸልተኝነት ሊያስከትሉ ስለሚችሉት አደጋ ያስጠነቅቃል። አምነስቲ ኢንተርናሽናል የተባለው ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ድርጅት ስለ አፍሪካ ባወጣው ዘገባ ደግሞ አፍሪካ ውስጥ በሚካሄዱ ግጭቶች፣ በፍጹማዊ አገዛዝ መበራከትና በፖለቲካዊ ውጥረት ምክንያት የሰብአዊ መብት ይዘት አደጋ ላይ መውደቁን አስገንዝቧል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 25, 2021
በትግራይ ክልል የሕይወት አድን ድጋፍ እንዲፋጠን የአሜሪካ አምባሳደር አሳሰቡ
-
ጃንዩወሪ 25, 2021
የዓለም የጤና ድርጅት በትግራዩ ግጭት ወረርሽኝ ሊስፋፋ ይችላል አለ
-
ጃንዩወሪ 25, 2021
በትግራይ ክልል የሚገኙ የኤርትራ ስደተኞች ጉዳይ
-
ጃንዩወሪ 25, 2021
አዴኃን በምርጫ ዙሪያ ለአባላቶቹ ሥልጠና ሰጠ
-
ጃንዩወሪ 25, 2021
በጋምቤላ ክልል እስር ቤቶች ላይ የኢሰመኮ ሪፖርት
-
ጃንዩወሪ 21, 2021
የፕሬዚዳንት ጆሴፍ አር ባይደን በዓለ ሲመት