"የሰብዓዊ መብት በአፍሪካ አደጋ ላይ ወድቋል"- አምነስቲ ኢንተርናሽናል
ዓለም አለም አቀፉ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅት በዓለም ደረጃ የሚሰማው መርዛማና ከፋፋይ ልፈፋ እንዲሁም በሰዎች ላይ የሚፈጸሙ የጭቃኔ ተግባሮች የሚያሳዩት ቸልተኝነት ሊያስከትሉ ስለሚችሉት አደጋ ያስጠነቅቃል። አምነስቲ ኢንተርናሽናል የተባለው ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ድርጅት ስለ አፍሪካ ባወጣው ዘገባ ደግሞ አፍሪካ ውስጥ በሚካሄዱ ግጭቶች፣ በፍጹማዊ አገዛዝ መበራከትና በፖለቲካዊ ውጥረት ምክንያት የሰብአዊ መብት ይዘት አደጋ ላይ መውደቁን አስገንዝቧል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025የባለ ሥልጣናት መፈታት ለደቡብ ሱዳን ውጥረት መርገብ ቁልፍ ጉዳይ ነው ተባለ
-
ማርች 14, 2025የኢትዮጵያ ፌደራል መንግሥት በዶ.ር ደብረ ጽዮን የሚመራው የህወሓት ቡድን ወቀሰ
-
ማርች 14, 2025አይኤምኤፍ እና ኢትዮጵያ በዋጋ ግሽበት ትንበያ ተለያዩ
-
ማርች 13, 2025የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሦስት አባላቱ መታሰራቸውን አስታወቀ
-
ማርች 12, 2025የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የፌደራል መንግሥቱን ጣልቃ ገብነት ጠየቀ
-
ማርች 12, 2025በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ያገለገሉ 800 ሠራተኞች መታዳቸውን ገለጹ