በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከእነ አቶ መላኩ ፋንታ የክስ መዝገብ አንድ ሰው በነፃ ተለቀቀ


ከእነ አቶ መላኩ ፋንታ የክስ መዝገብ አንድ ሰው በነፃ ተለቀቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:27 0:00

በሙስና ክስ የተመሰረተባቸውና በእስር ላይ የሚገኙት የቀድሞ የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ሥራ አስኪያጅ አቶ መላኩ ፋንታን ጨምሮ ከፍተኛ ኃላፊዎችና ታዋቂ ነጋዴዎች ክሱን እንዲከላከሉ የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በየነ። ፍርድ ቤቱ አንዲት ተከሳሽን ከወንጀሉ ነጻ ሲል አሰናብቷል። መለስካቸው አምሃ ከአዲስ አበባ ያጠናቀረውን ዘገባ ለማድመጥ የድምጽ ፋይሉን ይጫኑ።

XS
SM
MD
LG