በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“አባቴ ከእግዚአብሄር የተሰጠው ተልዕኮ ኢትዮጵያን ማገልገል ነበር” ዶ/ር አሉላ ፓንክረስት


“አባቴ ከእግዚአብሄር የተሰጠው ተልዕኮ ኢትዮጵያን ማገልገል ነበር” ዶ/ር አሉላ ፓንክረስት
please wait

No media source currently available

0:00 0:10:22 0:00

የኢትዮጵያ ታሪክ ተመራማሪና ወዳጅ የፕሮፌሰር ሪቻርድ ፓንክረስት የቀብር ሥነ ስርዓት ዛሬ በመንበረ ፀባዎት ቅድስ ሥላሴ ካቴድራል ተፈፅሟል፡፡ ይህ በእንዲህ እንዳለ ትናንት ሰኞ ሊፈፀም የነበረው የፕሮፌሰር ሪቻርድ ፓንክረስት የቀብር ሥነ ስርዓት ወደ ዛሬ ማክሰኞ የተላለፈው ከቤተሰብ በቀረበ ጥያቄ እንጂ ሌላ በምንም ምክንያት አለመሆኑን የባሕልና ቱሪዝም ሚኒስትር አስታውቋል፡፡

XS
SM
MD
LG