በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዕገዳ የተጣለባቸው ሀገራት ዜጎችን ጨምሮ ሰባ ሰዎች ከኢትዮጵያ ወደ ዩናይትድ ስቴትስ ተጓዙ


ዕገዳ የተጣለባቸው ሀገራት ዜጎችን ጨምሮ ሰባ ሰዎች ከኢትዮጵያ ወደ ዩናይትድ ስቴትስ ተጓዙ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:52 0:00

ዕገዳ የተጣለባቸውን ሀገራት ዜጎች ጨምሮ ሰባ ሰዎች ሰሞኑን ከኢትዮጵያ ወደ ዩናይትድ ስቴትስ መጓዛቸውን በአዲስ አበባ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡

XS
SM
MD
LG