በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከፈረንሳይ መንግሥት የባሕል እና ኮሚኒኬሽን ሚኒስቴር ሽልማት የተቀበሉት ሦስት የኪነጥበብ ሰዎች ስለሽልማቱ ይናገራሉ


የካቲት 3/2009 ዓ.ም የፈረንሳይ መንግሥት የባሕል እና ኮሚኒኬሽን ሚኒስቴር ኢትዮጵያ በሚገኘው ፈረንሳይ ኢምባሲ አማካኝነት ለሦስት ኢትዮጵያውያን የኪነጥበብ ባለሞያዎች የክብር ኒሻን ሸልሟል።(ተሸላሚዎቹ የእሁድ ምሽት ፕሮግራማችን እንግዶች ናቸው።)

XS
SM
MD
LG