በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሰማንያኛው የሰማዕታት ቀን


ሰማንያኛው የሰማዕታት ቀን
please wait

No media source currently available

0:00 0:25:22 0:00

የዛሬ ሰማንያ ዓመት በፋሺስት ጣልያን ወራሪ ጦር ከሰላሣ ሺህ በላይ ኢትዮጵያዊያን አዲስ አበባ ላይ የተጨፈጨፉበት የሰማዕታት ቀን ዛሬ በኢትዮጵያና በዓለም ዙሪያ ባሉ ኢትዮጵያዊያን ዘንድ ታስቦ ውሏል፡፡ ቫቲካን ለፋሺስቶች አበርክታ ለነበረው ቀጥተኛም ሆነ ተዘዋዋሪ ድጋፍ የኢትዮጵያን ሕዝብ ይቅርታ እንድትጠይቅ፤ የኢጣልያ መንግሥት ለኢትዮጵያ ተገቢውን ካሣ እንዲከፍል ይሚሉና ሌሎች ጥያቄዎችን የሚያነሳ ቡድን ስለጥያቄዎቹ በስፋት ያስረዳል።

XS
SM
MD
LG