No media source currently available
የኢትዮጵያ መንግሥት የዜጎቹን መብት እንዲያከብር መልካም አስተዳድርና ዴሞክራሲን እንዲገነባ የሚጠይቅና የዩናይትድ ስቴይትስ መንግሥት ኢትዮጵያን ተጠያቂ የሚያደርግ አሰራር እንዲገነባ የሚደነግግ ረቂቅ ውሳኔ በኮንግርስ እንደገና ቀረበ።