No media source currently available
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከቀናት በፊት በነበረው መደበኛ ስብሰባው ሰማያዊ ፓርቲ ከአምስት ወራት በፊት ያካሄደውን ጠቅላላ ጉባዔ ተቀብሎ ዕውቅና መስጠቱን አመለከተ፡፡