No media source currently available
የዛሬ 80 ዓመት፣ የካቲት 12 ቀን 1929 ዓ.ም፣ በአዲስ አበባ 30 ሺኽ ኢትዮጵያውያን በግፍ ተገድለዋል። ዕለቱም የሰማዕታት መታሰቢያ ቀን ይባላል።