No media source currently available
እነ መብራቱ ጌታሁን በሚል መዝገብ የሽብር የክስ ሽብር የተመሰረተባቸው የወልቃይት የማንነት ጥያቄ አምስት የኮሚቴ አባላት የክስ መቃወሚያ በፍርድ ቤት ውድቅ ተደረገባቸው፡፡