የፍቅረኞች ቀንን- የተቸገሩ የዩኒቨርስቲ ተማሪዎችን ለመርዳት
በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የመማር ዕድል አግኝተው ነገር ግን ከጥቃቅን መሰረታዊ ችግራቸው ጀምሮ እስከ ትምሕርት መርጃ መሳሪያዎች ማሟላት የማይችሉ ተማሪዎችን ለመርዳት የቢጫው ንቅናቄ በሚል የተደራጁ የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች በዚህ ሳምንት ዕርዳታ በማሰባሰብ ሥራ ተጠምደዋል። በአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ የአማርኛ ቋንቋ ሥነ-ጽሑፍና የፎክሎር ትምሕርት ክፍል የአምስተኛ ዓመት የዶክትሬት ዲግሪ ተማሪ ሆና ትምሕርቷን ለመጨረስ በመንገዳገድ ላይ ያለች ወጣት ታሪክም በዘገባው ተካቷል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 26, 2021
የኢትዮጵያ ዘመናዊ ቲያትር 100ኛ ዓመት ሊከበር ነው
-
ፌብሩወሪ 26, 2021
በአዲግራት ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ላይ የደረሰ ጥቃት
-
ፌብሩወሪ 26, 2021
እስረኛ ፖለቲከኞችና እጩ ምዝገባ
-
ፌብሩወሪ 25, 2021
ኢሰመኮ በፍ/ቤቶች ትዕዛዝ አፈጻጸም ላይ
-
ፌብሩወሪ 25, 2021
"ኢትዮጵያዊ እርቅ ምንድን ነው?"- የሰላም ሚኒስቴር
-
ፌብሩወሪ 25, 2021
የችሎት ዘገባ