የፍቅረኞች ቀንን- የተቸገሩ የዩኒቨርስቲ ተማሪዎችን ለመርዳት
በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የመማር ዕድል አግኝተው ነገር ግን ከጥቃቅን መሰረታዊ ችግራቸው ጀምሮ እስከ ትምሕርት መርጃ መሳሪያዎች ማሟላት የማይችሉ ተማሪዎችን ለመርዳት የቢጫው ንቅናቄ በሚል የተደራጁ የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች በዚህ ሳምንት ዕርዳታ በማሰባሰብ ሥራ ተጠምደዋል። በአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ የአማርኛ ቋንቋ ሥነ-ጽሑፍና የፎክሎር ትምሕርት ክፍል የአምስተኛ ዓመት የዶክትሬት ዲግሪ ተማሪ ሆና ትምሕርቷን ለመጨረስ በመንገዳገድ ላይ ያለች ወጣት ታሪክም በዘገባው ተካቷል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 30, 2023
ኩፍኝ አማሮ ልዩ ወረዳ ገብቷል
-
ጃንዩወሪ 21, 2023
የሚኒስትሮች ሹመት ለፓርላማ ቀረበ
-
ጃንዩወሪ 18, 2023
ራስን ማጥፋት የአይምሮ ጤና ቀውስ ውጤት ነው
-
ጃንዩወሪ 10, 2023
“ሸኔ” በተባሉ ታጣቂዎች በተከፈተ ጥቃት ሰዎች መገደላቸውና እስረኞች ማምለጣቸው ተነገረ
-
ጃንዩወሪ 10, 2023
የቀድሞ የብሔራዊ የመረጃ ደህንነት ም/ዋና ዳይሬክተር ዛሬ ከእስር ተለቀቁ