የፍቅረኞች ቀንን- የተቸገሩ የዩኒቨርስቲ ተማሪዎችን ለመርዳት
በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የመማር ዕድል አግኝተው ነገር ግን ከጥቃቅን መሰረታዊ ችግራቸው ጀምሮ እስከ ትምሕርት መርጃ መሳሪያዎች ማሟላት የማይችሉ ተማሪዎችን ለመርዳት የቢጫው ንቅናቄ በሚል የተደራጁ የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች በዚህ ሳምንት ዕርዳታ በማሰባሰብ ሥራ ተጠምደዋል። በአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ የአማርኛ ቋንቋ ሥነ-ጽሑፍና የፎክሎር ትምሕርት ክፍል የአምስተኛ ዓመት የዶክትሬት ዲግሪ ተማሪ ሆና ትምሕርቷን ለመጨረስ በመንገዳገድ ላይ ያለች ወጣት ታሪክም በዘገባው ተካቷል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ዲሴምበር 08, 2023
ዐዲስ አበባ ከተማ ለእሑድ ከተጠራው ሰልፍ ጋራ በተያያዘ ብዙ ሰዎች እየታሰሩ ነው
-
ዲሴምበር 08, 2023
አንጋፋውን የባህል ማዕከል ወደ ቀድሞ ዝናው የመመለስ የዩኒቨርሲቲው ውጥን ይሳካ ይኾን?
-
ዲሴምበር 06, 2023
ብሔር ተኮር ትርክቶች ግጭቶችን እያባባሱ እንደኾነ የፖለቲካ ፓርቲዎች ገለጹ
-
ኖቬምበር 29, 2023
ዩክሬን አጋሮቿ የመካላከያ ምርቶቻቸውን እንዲያሳድጉ ጠየቀች
-
ኖቬምበር 10, 2023
የዐድዋ ዜሮ ዜሮ ሙዝየም ሥነ ጥበብ ሥራዎች ዳግም እንዲታዩ ማኅበሩ ጠየቀ
-
ኦክቶበር 28, 2023
ህወሓት ለዛሬ በጠራው የካድሬ ስብሰባ ባጸደቀው አጀንዳ ላይ ነገ ይወያያል ተባለ